Month: July 2021

Yehualeye Qualified for 2021 Tokyo Olympics.  

Yehualeye Beletew qualified for the 2021 Tokyo Olympics. Yehualeye is the only Ethiopian Race Walker who will represent Ethiopia in the Olympic Games. የ ENDURACE SPORTS አትሌት የሆነችው የህዋልዬ በለጠው በ 2021 ለሚደረገው የቶክዮ ኦሎምፒክ የሚያስመርጣትን ሰአት አሟልታለች :: የህዋልዬ በለጠው ኢትዮጲያን ወክላ በእርምጃ የምትደዳደር ብቸኛዋ አትሌት ስትሆን የኢትዮያን የሴቶች የእርምጃ ውድድር ሪከርድ የያዘች ናት!